Print this page
Sunday, 16 June 2019 00:00

ብሔራዊ ቴአትር በአዳማ ውይይት ያካሂዳል

Written by 
Rate this item
(2 votes)


        የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር “በኪነ ጥበብ ፈጠራ ማበረታቻ ክፍያ አፈፃፀም መመሪያ” እና “በቴአትር ቤቱ የወደፊት ለውጥ ዙሪያ” ዛሬና ነገ በአዳማ ቶኩማ ሆቴል ውይይት ያካሂዳል፡፡ ውይይቱ በሁለት ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ በሚቀርቡ ጥናታዊ ፅሁፎች መነሻነት የሚካሄድ ሲሆን በጉዳዩ ላይ ለሚዲያ አካላት ግንዛቤ ለመፍጠር የተዘጋጀ መሆኑንም ቴአትር ቤቱ በላከው መግለጫ አስታውቋል፡፡ በዕለቱ የሚመለከታቸው አካላትና የሚዲያ ባለሙያዎች ተሳታፊ እንደሚሆኑም ለማወቅ ተችሏል፡፡

Read 1048 times
Administrator

Latest from Administrator