Saturday, 02 June 2012 10:43

“የፍቅር ABCD” ዛሬ ይመረቃል

Written by  መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
Rate this item
(0 votes)

ዳዊት ነጋሽ ጽፎ ያዘጋጀውና ኩል ፊልም ፕሮዳክሽን ሰርቶ ያቀረበው “የፍቅር ABCD” የተሰኘ የ99 ደቂቃ ርዝመት ያለው ፊልም ዛሬ በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ ይመረቃል፡፡ ከቀኑ 7 ሰዓት ጀምሮ የሚመረቀውን ፊልም ሰርቶ ለማጠናቀቅ አንድ ዓመት ከአራት ወር ፈጅቷል፡፡ ሰሎሞን ሙሄ፣ ታሪኩ ብርሃኑ፣ ሳህር አብዱልከሪም፣ ትዕዛዙ ታዬ በአካል ፋሲል፣ ሄኖክ አርጋሸዋ እና ሌሎችም ተውነውበተል፡፡

 

 

Read 960 times Last modified on Saturday, 02 June 2012 10:46