እናት የማስታወቂያ ድርጅት ከጐተ ኢንስትቲዩትና ከመወዘከር ጋር በመተባበር፣ ነገ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ “ሀበሻ ማነው” በተሰኘው መጽሐፍ ላይ በብሔራዊ ቤተ-መፃሕፍትና ቤተ- መዛግብት ኤጀንሲ አዳራሽ ውይይት ይካሄዳል፡፡ ለውይይቱ የመነሻ ሀሳብ የሚያቀርቡት ደራሲና አርክቴክት ሚካኤል ሽፈራው ሲሆኑ ፍላጐት ያለው በውይይቱ ላይ እንዲሳተፍ እናት የማስታወቂያ ድርጅት ጋብዟል፡፡
እናት የማስታወቂያ ድርጅት ከጐተ ኢንስትቲዩትና ከመወዘከር ጋር በመተባበር፣ ነገ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ “ሀበሻ ማነው” በተሰኘው መጽሐፍ ላይ በብሔራዊ ቤተ-መፃሕፍትና ቤተ- መዛግብት ኤጀንሲ አዳራሽ ውይይት ይካሄዳል፡፡ ለውይይቱ የመነሻ ሀሳብ የሚያቀርቡት ደራሲና አርክቴክት ሚካኤል ሽፈራው ሲሆኑ ፍላጐት ያለው በውይይቱ ላይ እንዲሳተፍ እናት የማስታወቂያ ድርጅት ጋብዟል፡፡