Print this page
Saturday, 11 May 2019 12:27

“ሐበሻ ማነው” መጽሐፍ ላይ ነገ ውይይት ይካሄዳል

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(0 votes)

 እናት የማስታወቂያ ድርጅት ከጐተ ኢንስትቲዩትና ከመወዘከር ጋር በመተባበር፣ ነገ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ “ሀበሻ ማነው” በተሰኘው መጽሐፍ ላይ በብሔራዊ ቤተ-መፃሕፍትና ቤተ- መዛግብት ኤጀንሲ አዳራሽ ውይይት ይካሄዳል፡፡ ለውይይቱ የመነሻ ሀሳብ የሚያቀርቡት ደራሲና አርክቴክት ሚካኤል ሽፈራው ሲሆኑ ፍላጐት ያለው በውይይቱ ላይ እንዲሳተፍ እናት የማስታወቂያ ድርጅት ጋብዟል፡፡

Read 2443 times