የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ያዘጋጀው 4ኛው ብሌን የኪነ ጥበብ ምሽት “ዝክረ የኢትዮጵያ ጀግኖች”
በሚል መሪ ቃል ማክሰኞ ሚያዝያ 1 ቀን 2011 ዓ.ም ከ ቀኑ 11፡00 ሰዓት ጀምሮ በብሔራዊ ቴአያትር ይካሄዳል፡፡
በዚህ በ4ኛ ጊዜ በሚካሄደው የኪነ ጥበብ ምሽት ላይ
* ደ/ር በድሉ ዋቅጅራ
* ተስፋዬ ማሞ
* ረ/ፕሮፌሰር አህመድ ዘካሪያ
* ጄነራል ተስፋዬ ኃ/ማርያም
* አበረ አዳሙ
* እንዳለጌታ ከበደ
* አንዱአለም አባተ
* ዋሲሁን በላይ
* ረድኤት ተረፈ
* ትዕግስት ሲሳይ ስራዎቻቸውን ያቀርባሉ፡፡
በዚህ የጥበብ ድግስ ላይ መታደም የሚሹ መግቢያ
በነፃ ነው ተብሏል፡፡
አዘጋጅ ፡-የኢትዮጲያ ደራሲያን ማህበር
Saturday, 06 April 2019 15:58
4ኛ ብሌን የኪነ ጥበብ ምሽት
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና