Saturday, 30 March 2019 14:08

ሰምና ወርቅ 16ኛው የጥበብ ምሽት ሐሙስ ይካሄዳል

Written by 
Rate this item
(2 votes)

በሰምና ወርቅ ኢንተርቴይንመንት በየወሩ የሚካሄደው “ሰምና ወርቅ” የኪነ ጥበብ ምሽት 16ኛው ዙር የፊታችን ረቡዕ ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ በቫምዳስ የመዝናኛ ማዕከል ይካሄዳል፡፡ በዕለቱም ዶ/ር አሉላ ፓንክረስት፣ ዶ/ር አዲል አብደላ፣ ዶ/ር ሙላቱ በላይነህ፣ ኮ/ል አትሌት ደራርቱ ቱሉ፣ አርቲስት ሀይሉ ፀጋዬ፣ ጋዜጠኛ እስክንድር ፍሬው፣ መምህር ኤፍሬም ለማ፣ መምህርት ዕፀገነት ከበደ፣ የፊልም መምህር ኤሊያስ ማዳ፣ ገጣሚዎቹ ቴዎድሮስ ነጋሽና አስታውሽኝ ረጋሳ በመሶብ ባህላዊ ባንድ ታጅበው ዝግጅታቸውን እንደሚያቀርቡ አዘጋጁ ጋዜጠኛ ጌታቸው አለሙ አስታውቋል፡፡

Read 6188 times