በፅኑ ገ/ሚካኤል ተደርሶ የተዘጋጀውና “ልንለያይ” የተባለው አዲስ ፊልም ዛሬ በሴባስቶፖል ሲኒማ ይመረቃል፡፡ከ500 ሺህ ብር በላይ ወጪ እንደሆነበት የተነገረለትና 1፡20 ደቂቃ የሚፈጀው ፊልሙ በፅኑ ፊልም ፕሮዳክሽን የተሰራ ሲሆን በትናንትናው ዕለት በኤድናሞልና በሌሎች ሲኒማ ቤቶች ተመርቋል፡፡ በዛሬው ዕለት ደግሞ ፊልሙ በሴባስቶፖል ሲኒማ እንደሚመረቅ አዘጋጆቹ ለአዲስ አድማስ ገልፀዋል፡፡
በፅኑ ገ/ሚካኤል ተደርሶ የተዘጋጀውና “ልንለያይ” የተባለው አዲስ ፊልም ዛሬ በሴባስቶፖል ሲኒማ ይመረቃል፡፡ከ500 ሺህ ብር በላይ ወጪ እንደሆነበት የተነገረለትና 1፡20 ደቂቃ የሚፈጀው ፊልሙ በፅኑ ፊልም ፕሮዳክሽን የተሰራ ሲሆን በትናንትናው ዕለት በኤድናሞልና በሌሎች ሲኒማ ቤቶች ተመርቋል፡፡ በዛሬው ዕለት ደግሞ ፊልሙ በሴባስቶፖል ሲኒማ እንደሚመረቅ አዘጋጆቹ ለአዲስ አድማስ ገልፀዋል፡፡