በምንዳር አለው ዘውዴ በተፃፈውና “አፍን ዘግቶ ፉጨት” በተባለው ልብወለድ መጽሐፍ ላይ በነገው ዕለት ውይይት ይካሄድበታል፡፡
በብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመፃሕፍት ኤጀንሲ፣ በጀርመን ባህል ማዕከልና በእናት ማስታወቂያ ትብብር የሚዘጋጀው የመፃሕፍት ውይይት ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ በብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመፃሕፍት ኤጀንሲ አዳራሽ የሚካሄድ ሲሆን፤ ረዳት ፕሮፌሰር አበባው አያሌው ለመጽሐፉ የውይይት የመነሻ ሃሳብ ያቀርባሉ ተብሏል፡፡
Saturday, 02 February 2019 15:28
“አፍን ዘግቶ ፉጨት” ውይይት ይካሄድበታል
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና