እናት የማስታወቂያ ድርጅት ከጐተ ኢንስቲትዩትና ከብሔራዊ ቤተ መጻሕፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ ጋር በመተባበር ነገ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ በፕሮፌሰር ሽብሩ ተድላ ”የህያው ፈለግ” መጽሐፍ ላይ በወመዘክር አዳራሽ ውይይት ይካሄዳል፡፡ ለውይይት የመነሻ ሃሳብ የሚያቀርቡት ዶ/ር ሰለሞን ይርጋ ሲሆኑ፤ በውይይቱ ላይ ፍላጐት ያለው ሁሉ እንዲታደም አዘጋጁ ጋብዟል፡፡
እናት የማስታወቂያ ድርጅት ከጐተ ኢንስቲትዩትና ከብሔራዊ ቤተ መጻሕፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ ጋር በመተባበር ነገ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ በፕሮፌሰር ሽብሩ ተድላ ”የህያው ፈለግ” መጽሐፍ ላይ በወመዘክር አዳራሽ ውይይት ይካሄዳል፡፡ ለውይይት የመነሻ ሃሳብ የሚያቀርቡት ዶ/ር ሰለሞን ይርጋ ሲሆኑ፤ በውይይቱ ላይ ፍላጐት ያለው ሁሉ እንዲታደም አዘጋጁ ጋብዟል፡፡