በደራሲና ጋዜጠኛ ደማክ አያሌው መንግስቱ የተደረሰውና በአገሪቱ ወቅታዊ ችግሮች ላይ ትኩረቱን አድርጎ፣ አገሪቱ ካለችበት አጣብቂኝ የምትወጣበትን መፍትሄ ያመላክታል የተባለው “እናት ወዴ” የተሰኘ መፅሐፍ ባለፈው ሳምንት ህዳር 7 ቀን 2011 ዓ.ም በቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን አዳራሽ ተመርቋል፡፡
በ18 ዋና ዋና ምዕራፎች ተከፋፍሎ በ256 ገፆች የተቀነበበው መፅሐፉ፤ በ130 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡
Saturday, 24 November 2018 13:09
“እናት ወዴ” ረጅም ልቦለድ መፅሐፍ ተመረቀ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና