Saturday, 17 November 2018 11:30

“አሉላ አባነጋ” ቴአትር ሰኞ ይመረቃል

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(1 Vote)

  በደራሲ አየሁ ሞላ የተደረሰውና የተዘጋጀው “አሉላ አባነጋ” ታሪካዊ ቴአትር ከነገ በስቲያ ሰኞ በማዘጋጃ ቴአትር ቤት ከቀኑ 10፡30 እንደሚመረቅ ተገለፀ፡፡
የምርቃት መርሐ ግብሩን ያዘጋጀው ሄኖክ (የእታገኝ ልጅ) ሲሆን የመክፈቻ መርሃ ግብሩን ድምፃዊ ጌቴ አንለይ፣ አርቲስት መዓዛ ታከለና አጋፋሪ ሚካኤል አለማየሁ ከመሶብ ባህላዊ የሙዚቃ ባንድ ጋር ያቀርባሉ ተብሏል፡፡

Read 4353 times