በኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርሲቲ የቋንቋና ሥነልሳን መምህር በሆኑት፣ በዶ/ር ዳንኤል ጥሩነህ የተጻፈው “የተሰደደ ቃል” የተሰኘው የግጥም መድበል እየተነበበ ነው፡፡
በመድበሉ 70 ግጥሞች የተካተቱ ሲሆን፣ ግጥሞቹ እንደ ሀገር ያሉብንን ፖለቲካዊና ማህበራዊ ህጸጾች በመንቀስ የሰላ ሂስን የሚሰነዝሩ ናቸው፡፡ መጽሐፉ በ48 ብር እየተሸጠ ነው፡፡
በኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርሲቲ የቋንቋና ሥነልሳን መምህር በሆኑት፣ በዶ/ር ዳንኤል ጥሩነህ የተጻፈው “የተሰደደ ቃል” የተሰኘው የግጥም መድበል እየተነበበ ነው፡፡
በመድበሉ 70 ግጥሞች የተካተቱ ሲሆን፣ ግጥሞቹ እንደ ሀገር ያሉብንን ፖለቲካዊና ማህበራዊ ህጸጾች በመንቀስ የሰላ ሂስን የሚሰነዝሩ ናቸው፡፡ መጽሐፉ በ48 ብር እየተሸጠ ነው፡፡