Print this page
Saturday, 25 August 2018 12:45

የያሬድ ጥበቡ “ወጥቼ አልወጣሁም” መፅሐፍ ዛሬ ይመረቃል

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(0 votes)

በቀድሞው የኢህአዴግ መስራችና አመራር ያሬድ ጥበቡ የተፃፈው “ወጥቼ አልወጣሁም” የተሰኘ የፖለቲካ መፅሐፍ ዛሬ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ በዋቢ ሸበሌ ሆቴል ይመረቃል፡፡
ከ1983-2008 ዓ.ም የነበረውን የኢትዮጵያ ፖለቲካ በሚያስቃኘው “ወጥቼ አልወጣሁም” መፅሐፍ በምረቃ ሥነ ስርዓቱ ላይ ደራሲያን፣ ገጣሚያን፣ የኪነ ጥበብ ሰዎችና ፖለቲከኞች እንደሚገኙና ኪነ ጥበባዊ ስራዎች እንደሚቀርቡም ለማወቅ ተችሏል፡፡   

Read 1120 times