የወጣቷ ገጣሚ ምልዕቲ ኪሮስ “ኧረ አምሳለ” የግጥም ስብስብ ሲዲ የፊታችን ሐሙስ ከቀኑ 11፡30 ጀምሮ በዋቢ ሸበሌ ሆቴል ይመረቃል፡፡ በምርቃት ሥነ ሥርዓቱ ላይ ገጣሚያን ኤፍሬም ስዩም፣ ሰለሞን ሳህለ፣ ደምሰው መርሻ፣ ፍሬዘር አድማሱና ዮሐንስ ኃ/ማሪያም የግጥም ሥራዎቻቸውን ያቀርባሉ ተብሏል፡፡
Saturday, 18 August 2018 09:28
“ኧረ አምሳለ” የግጥም ሲዲ ሐሙስ ይመረቃል
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና