Saturday, 18 August 2018 09:28

“ኧረ አምሳለ” የግጥም ሲዲ ሐሙስ ይመረቃል

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(0 votes)

 የወጣቷ ገጣሚ ምልዕቲ ኪሮስ “ኧረ አምሳለ” የግጥም ስብስብ ሲዲ የፊታችን ሐሙስ ከቀኑ 11፡30 ጀምሮ በዋቢ ሸበሌ ሆቴል ይመረቃል፡፡ በምርቃት ሥነ ሥርዓቱ ላይ ገጣሚያን ኤፍሬም ስዩም፣ ሰለሞን ሳህለ፣ ደምሰው መርሻ፣ ፍሬዘር አድማሱና ዮሐንስ ኃ/ማሪያም የግጥም ሥራዎቻቸውን ያቀርባሉ ተብሏል፡፡


Read 2302 times