Monday, 13 August 2018 00:00

“ያረፈደ ዳዴ” የግጥም ስብስብ ለንባብ በቃ

Written by 
Rate this item
(4 votes)

በገጣሚ ሰላማዊት አድማሱ የተገጠሙና በማህበራዊ፣ በአገር፣ በተፈጥሮና በስነ ልቦናዊ ጉዳዮች ዙሪያ የሚያጠነጥኑ ከ55 በላይ ግጥሞችን ያካተተው “ያረፈደ ዳዴ” የተሰኘ የግጥም ስብስብ ለንባብ በቅቷል፡፡
ግጥሞቹ ከልጅነት ሀሳቦች ጀምሮ እያደጉ የመጡና በውስጧ የሚመላለሱ ጥያቄዎቿን ለመግለፅ የሞከረችበት መሆኑን ገጣሚዋ በመድበሉ መግቢያ ላይ ጠቁማለች፡፡ 86 ገፆች ያሉት መፅሐፉ፣ በ40 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡

Read 5786 times