በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሠረተውና የህገ-ወጥ ስደትን አስከፊነት የሚተርከው፣ የዶዲ ስዊት “የዶዲ ማስታወሻ” የተሰኘ መፅሐፍ በገበያ ላይ ዋለ፡፡
ከአዲስ አበባ ተነስታ በመተማ በሱዳን አድርጋ፣ ቤይረሩት ለመግባት ያሳለፈችውን የስደት ጉዞ ውጣ ውረድና የገጠማትን ፈተና ይተርካል፡፡ በ120 ገፆች የተቀነበበው መፅሀፉ፣ በ45 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡
በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሠረተውና የህገ-ወጥ ስደትን አስከፊነት የሚተርከው፣ የዶዲ ስዊት “የዶዲ ማስታወሻ” የተሰኘ መፅሐፍ በገበያ ላይ ዋለ፡፡
ከአዲስ አበባ ተነስታ በመተማ በሱዳን አድርጋ፣ ቤይረሩት ለመግባት ያሳለፈችውን የስደት ጉዞ ውጣ ውረድና የገጠማትን ፈተና ይተርካል፡፡ በ120 ገፆች የተቀነበበው መፅሀፉ፣ በ45 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡