83ኛው ዙር ጦቢያ ግጥም በጃዝ የፊታችን ረቡዕ ከቀኑ 11፡30 ጀምሮ በራስ ሆቴል ይካሄዳል፡፡ በዕለቱም ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ፣ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፣ በኃይሉ ገ/መድህን፣ እንዳለጌታ ከበደና ሰለሞን ሳህለ ስራዎቻቸውን እንደሚያቀርቡ አዘጋጆቹ ገልፀዋል፡፡