Print this page
Sunday, 10 June 2018 00:00

83ኛው ጦቢያ ግጥም በጃዝ ረቡዕ ይካሄዳል

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(1 Vote)

83ኛው ዙር ጦቢያ ግጥም በጃዝ የፊታችን ረቡዕ ከቀኑ 11፡30 ጀምሮ በራስ ሆቴል ይካሄዳል፡፡
በዕለቱም ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ፣ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፣ በኃይሉ ገ/መድህን፣ እንዳለጌታ ከበደና ሰለሞን ሳህለ ስራዎቻቸውን እንደሚያቀርቡ አዘጋጆቹ ገልፀዋል፡፡

Read 2400 times