ታዋቂዎቹ የቫዮሊን ተጫዋቾች ፀሐይ ተስፋዬ፣ ፍቅርተ ተሰማና ሰናይት ደጀኔ በጋራ መስራት የጀመሩበትንና መጠሪያቸውን ስትሪንግ ባንድ ብለው የሰየሙበትን 20ኛ ዓመት በዓል የፊታችን ሐሙስ ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ በአዜማን ሆቴል እንደሚያከብሩ ተገለጸ፡፡
ሦስቱ የጥበብ አጋሮች በምሽቱ የሙዚቃ ሥራቸውን ለታዳሚው የሚያቀርቡ ሲሆን የ20 ዓመታት የጥምረት ጊዜያቸውን አስመልክቶ ተሞክሮአቸውን እንደሚያጋሩም ለማወቅ ተችሏል፡፡
Sunday, 27 May 2018 00:00
“ስትሪንግ ባንድ” የተመሰረተበትን 20ኛ ዓመት ያከብራል
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና