Print this page
Sunday, 27 May 2018 00:00

“ከመጋረጃው በስተጀርባ” ቴአትር ሰኞ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር፤ በቶፊቅ ኑሪ ተደርሶ፣ በዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ የተዘጋጀውን “ከመጋረጃው በስተጀርባ” የተሰኘ ቴአትር የፊታችን ሰኞ ከቀኑ 8፡30 ጀምሮ እንደሚያስመርቅ ገለጸ፡፡
ጭብጡን በአገር ጉዳይ ላይ ባደረገው በዚህ የሙሉ ሰዓት ቴአትር ላይ አንጋፋና ወጣት ተዋንያን የሚሳተፉበት ሲሆን በምርቃቱ ላይ የባህልና ቱሪዝም ኃላፊዎች፣ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች፣ ታዋቂ ግለሰቦችና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እንደሚታደሙ ሀገር ፍቅር ቴአትር አስታውቋል፡፡   


Read 3961 times
Administrator

Latest from Administrator