Monday, 21 May 2018 00:00

“አንኳኳ” የሙዚቃ አልበም ለአድማጭ ቀረበ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

 የወጣቱ ድምፃዊ ኢሳያስ ጂ (ኢሳ-ጂ) “አንኳኳ” አዲስ የሙዚቃ አልበም ለአድማጭ ቀረበ፡፡ በአገር፣ በፍቅርና በማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ 12 ዘፈኖችን የያዘው አልበሙ፤ ዜማና ግጥሙ በራሱ በድምፃዊው መሰራቱም ተገልጿል፡፡
ቅንብሩና ማስተሪንጉ ሙሉ በሙሉ በናትናኤል ተሾመ የተሰራ ሲሆን ራስ ጃኒ እና ናሽ የተሰኙ ድምፃዊያን በፊውቸሪንግ ተሳትፈውበታል ተብሏል። ጎጃም ሙዚቃ ቤት እያከፋፈለው እንደሚገኝም ታውቋል፡፡  

Read 3497 times