Monday, 07 May 2018 10:06

82ኛው “ጦቢያ ግጥም በጃዝ” ረቡዕ ይካሄዳል

Written by 
Rate this item
(2 votes)

82ኛው “ጦቢያ ግጥም በጃዝ” ረቡዕ ይካሄዳል
 82ኛው ዙር “ጦቢያ ግጥም በጃዝ” የፊታችን ረቡዕ ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ በራስ ሆቴል ይካሄዳል፡፡ ግርማ ተፈራ - ሙዚቃ፣ አርቲስት ተፈሪ አለሙ - ትረካ፣ ሽመልስ አበራ - መነባንብ፣ ጌዲዮን ወ/ዮሐንስ - ዲስርና በኃይሉ ገ/እግዚአብሄር ወግ የሚያቀርቡ ሲሆን ትዕግስት አጀመ፣ አብረሃም አስቻለው፣ ውብአለም ተስፋዬና ናትናኤል ጌቱ ግጥሞቻቸውን እንደሚያቀርቡ ታውቋል፡፡

Read 4270 times