82ኛው “ጦቢያ ግጥም በጃዝ” ረቡዕ ይካሄዳል
82ኛው ዙር “ጦቢያ ግጥም በጃዝ” የፊታችን ረቡዕ ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ በራስ ሆቴል ይካሄዳል፡፡ ግርማ ተፈራ - ሙዚቃ፣ አርቲስት ተፈሪ አለሙ - ትረካ፣ ሽመልስ አበራ - መነባንብ፣ ጌዲዮን ወ/ዮሐንስ - ዲስርና በኃይሉ ገ/እግዚአብሄር ወግ የሚያቀርቡ ሲሆን ትዕግስት አጀመ፣ አብረሃም አስቻለው፣ ውብአለም ተስፋዬና ናትናኤል ጌቱ ግጥሞቻቸውን እንደሚያቀርቡ ታውቋል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና