አብርሀም ግዛው ኢንተርቴይመንት ከጄቲቪ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር “ገናን ከልጆች ጋር” የተሰኘ ልዩ የበዓል መዝናኛ ፕሮግራም ያቀርባል፡፡ ፕሮግራሙ በዋናነት በበዓል ወቅት ትኩረት የሚነፈጋቸውን ልጆች ታሳቢ ያደረገ ሲሆን የፕሮግራሙ ቀረፃ ሳር ቤት በሚገኘው “ኤስ ኦ ኤስ” የህፃናት መንደር ነገ የሚቀረፅ ሲሆን እንደ ሌባና ፖሊስ፣ ቅልብልቦሽ፣ እምቡሼ ገላ፣ የገና ጫዋታ፣ ገበጣ፣ ሱዚና ሌሎች ጨዋታዎች የሚካሄድ ሲሆን በልጆች ጉዳይ ላይ ውይይት፣ የልምድ ልውውጥና ልዩ የቤተሰብ ተሞክሮዎች ለታዳሚው እንደሚቀርቡ አዘጋጁ አብርሀም ግዛው ገልጿል፡፡
ፕሮግራሙም የገና በዓል ዕለት ከረፋዱ ከ3፡00እስከ 4፡30 በጂቲቪ ኢትዮጵያ እንደሚተላለፍ ታውቋል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Latest from Administrator
- የእስራኤል እና የኢራን ፍጥጫ
- Insights on Israel's Response: Interview with Mr. Tomer Bar-Lavi, Chargé d’Affaires at the Embassy of Israel to Ethiopia
- Barr, a vocal Trump critic, says he will ‘support the Republican ticket’ in November
- Iran president warns of ‘massive’ response if Israel launches ‘tiniest invasion’
- "አልሞቷል" ፊልም ዛሬ በዓለም ሲኒማ ይመረቃል