ኩራዝ ኢንተርናሽናል አሳታሚ ድርጅት ኦሮምኛ ቃላትን ወደ እንግሊዝኛና አማርኛ የሚተረጉም “ኦዳ” የተሰኘ መዝገበ ቃላት ዛሬ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ ስታዲየም ፊት ለፊት በሚገኘው የኦሮሞ ባህል ማዕከል ያስመርቃል፡፡
በምርቃት ስነ ስርዓቱ ላይ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ኃላፊዎች፣ የመንግስት ባለስልጣናትና ደራሲያን ይገኛሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገልጿል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና