የክስታኔ ጉራጌ ሕዝብ የልማት ማህበር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ባህሎች አካዴሚ ጋር በትብብር ያዘጋጀው ክስታንኛ - አማርኛ - እንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት ነገ እሁድ ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ እስከ 6፡30 ባለው ጊዜ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር በይፋ ይመረቃል፡፡
ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በሚገኙበት በዚህ ሥነስርዓት ላይ በመገኘት የመርሃ ግብሩ ተሳታፊ ይሆኑ ዘንድ ማህበሩ በአክብሮት ተጋብዘዋል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና