Saturday, 09 December 2017 13:53

ክስታንኛ-አማርኛ-እንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት ነገ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(8 votes)

የክስታኔ ጉራጌ ሕዝብ የልማት ማህበር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ባህሎች አካዴሚ ጋር በትብብር ያዘጋጀው ክስታንኛ - አማርኛ - እንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት ነገ እሁድ ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ እስከ 6፡30 ባለው ጊዜ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር በይፋ ይመረቃል፡፡
ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በሚገኙበት በዚህ ሥነስርዓት ላይ በመገኘት የመርሃ ግብሩ ተሳታፊ ይሆኑ  ዘንድ ማህበሩ በአክብሮት ተጋብዘዋል፡፡

Read 2427 times