እናት የማስታወቂያ ድርጅት ከጎተ ኢንስቲትዩትና ከብሄራዊ ቤተ መፃህፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ ጋር በመተባበር፣ ነገ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ “ያልተፃፈ ገድል” በተሰኘው የዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ መፅሐፍ ላይ በወመዘክር አዳራሽ ውይይት ያካሂዳል፡፡
ለውይይት የመነሻ ሃሳብ የሚያቀርቡት የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲው አቶ ተሻገር አስማረ ሲሆኑ ፍላጐት ያለው በውይይቱ ላይ እንዲሳተፍ ተጋብዟል፡፡
Saturday, 02 December 2017 08:55
“ያልተፃፈ ገድል” ላይ ነገ ውይይት ይካሄዳል
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና