በሊባኖስ በደረሰባት ጥቃት ሕይወቷ ላለፈው ኢትዮጵያዊት ዓለም ደቻሳ ቤተሰቦች እና ልጆች መደጎሚያ የሥነፅሑፍ ምሽት መዘጋጀቱን “ደጉ ኢትዮጵያዊ” የበጎ ፈቃደኛ ኢትዮጵያውያን ቡድን እና አሲምባ ኮሙኒኬሽን አስታወቀ፡፡ በመጪው ሐሙስ ከቀኑ 11 ሰዓት በዋቢ ሸበሌ ሆቴል በሚቀርበው ዝግጅት ገጣሚያን ኤፍሬም ስዩም፣ ሰለሞን ሳህለ፣ ሜሮን ጌትነት፣ ዮሃንስ ሞላ እና ሌሎችም ሥራዎቻቸውን ያቀርባሉ፡፡
በሊባኖስ በደረሰባት ጥቃት ሕይወቷ ላለፈው ኢትዮጵያዊት ዓለም ደቻሳ ቤተሰቦች እና ልጆች መደጎሚያ የሥነፅሑፍ ምሽት መዘጋጀቱን “ደጉ ኢትዮጵያዊ” የበጎ ፈቃደኛ ኢትዮጵያውያን ቡድን እና አሲምባ ኮሙኒኬሽን አስታወቀ፡፡ በመጪው ሐሙስ ከቀኑ 11 ሰዓት በዋቢ ሸበሌ ሆቴል በሚቀርበው ዝግጅት ገጣሚያን ኤፍሬም ስዩም፣ ሰለሞን ሳህለ፣ ሜሮን ጌትነት፣ ዮሃንስ ሞላ እና ሌሎችም ሥራዎቻቸውን ያቀርባሉ፡፡