በዕውቁ ደራሲ ኸርቪንግ ዋላስ፣ “The second lady” በሚል ለንባብ የበቃውና በአብዱልመናን በሽር፣“ቀዳማዊቷ እመቤት” በሚል ወደ አማርኛ የተመለሰው ልቦለድ መፅሀፍ ለንባብ በቃ፡፡መፅሀፉ፣ ከኸርቪንግ ዋላስ፣ 33 ትልልቅ መፅሀፎች ውስጥ መሳጩና ልብ አንጠልጣዩ መሆኑ ተገልጿል።በ319 ገፅ የተቀበበው መፅሀፉ፣ በ71 ብር እየተሸጠ ይገኛል፡፡
Monday, 25 September 2017 12:43
“ቀዳማዊቷ እመቤት” ለንባብ በቃ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና