Saturday, 02 September 2017 12:30

“ቅብጥብጧ” ላይ ነገ ውይይት ይካሄዳል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

  እናት የማስታወቂያ ድርጅት፣ ከጀርመን የባህል ማዕከልና ከብሄራዊ ቤተ-መጻሕፍትና ቤተ- መዛግብት ኤጀንሲ ጋር በመተባበር፤ ነገ ከቀኑ 8፡ 00 ጀምሮ፣ በሩስያዊው ጸሐፊ አንቷን ቼኮብ ተጽፎ በተርጓሚ ትዕግስት ኅሩይ “ቅብጥብጧ” በሚል ርዕስ ወደ አማርኛ በተመለሰው መጽሐፍ ላይ፤ በመወዘክር አዳራሽ ውይይት ያካሂዳል፡፡ በዕለቱ፣ ለውይይቱ የመነሻ ሀሳብ የሚያቀርቡት አቶ ዓለማየሁ አሊ እንደሆኑ የገለፀው እናት የማስታወቂያ ድርጅት፣ ፍላጎት ያለው በውይይቱ ላይ እንዲሳተፍ ጋብዟል፡፡

Read 1023 times