Saturday, 22 July 2017 15:51

ሚዳቆ አሳታሚዎች 4 የህፃናት መፅሀፍትን ትላንት አስመረቀ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

ሚዳቆ የመጻሕፍት አሳታሚዎች ደርጅት ትላንት ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ጀምሮ “የኮሪያ ዘመቻ”፣ “የአድዋ ድል” “የእነ ሳራ ዛፍ” እና “የሳራ ጥያቄ” የተባሉትን የህፃናት መፅሐፍ መስቀል አደባባይ ከቀይ ሽብር ሰማዕታት ሙዚየም ጀርባ በሚገኘው አዲስ አበበ ሙዚየም ውስጥ አስመረቀ፡፡ በዕለቱ የምረቃ ስነ ስርዓቱን መድረክ ደራሲ፣ ዳይሬክተርና ተዋናይት አዜብ ወርቁ የመራች ሲሆን ደራሲ እንዳለጌታ ከበደም በእንግድነት ተገኝቶ መፅሐፍቱን መመረቁ ታውቋል፡፡ በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ፀሐፍት፣ ሰዓሊዎች፣ አርታኢዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ታድመው እንደነበር ሚዳቆ አሳታሚዎች ለአዲስ አድማስ በላከው መግለጫ አስታውቋል፡፡

Read 1820 times