Print this page
Thursday, 05 April 2012 12:58

መኪኖችን በድረገጽ ማሻሻጥ ተጀመረ

Written by  መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
Rate this item
(0 votes)

የኮንስትራክሽን ማውጫ ይመረቃል

መኪናዎችን በኮምፒዩተር መረብ ማሻሻጥ ተጀመረ፡፡ autoet net በተሰኘው አዲስ ድረገጽ ላይ የሚሸጡትም ሆነ ደንበኞች ሊገዙ የፈለጓቸው መኪኖች ፎቶግራፎች የሚጫኑ ሲሆን ድርጅቱ ከገዢና ሻጭ ኮሚሽን እንደሚቀበል የድረገፁ ባለቤት አቶ ኢዮብ ከበደ ተናግረዋል፡፡ ድረ ገፁ ዛሬ በይፋ ሥራ ይጀምራል ተብሏል፡፡

በሌላ በኩል የኮንስትራክሽን መረጃዎች የሚገኙበት ማውጫ በመጪው ማክሰኞ እንደማመረቅ ተገለፀ፡፡ ከቀኑ 9፡30 በሐርመኒ ሆቴል የሚመረቀውን ማውጫ ያዘጋጀው ኤምሲኤስ ጠቅላላ ንግድ አ/ማ ነው፡፡

 

 

Read 1124 times Last modified on Thursday, 05 April 2012 13:00