የገጣሚ በላይ በቀለ ወያ “አፍቄሜሌፅ” የተሰኘ የግጥም ሲዲ ከነገ በስቲያ ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ጀምሮ በብሔራዊ ቴአትር ይመረቃል፡፡ በምርቃት ሥነ ስርዓቱ ላ ይ ገ ጣሚ ኤ ፍሬም ስ ዩም፣ አ ንዱዓለም ይስሀቅ፣ ፍቃዱ ጌታቸው፣ ረድኤት ተረፈ፣ ምልዕቲ ኪሮስ፣ ሚካኤል ምናሴ፣ ደስታ ነጋሽ፣ አቤል አያሌውና ኢዮብ ሙሴ ግጥሞቻቸውን የሚያቀርቡ ሲሆን ዮሐንስ ተ/ማሪያም ለታዳሚው ወግ እንደሚያቀርብ አዘጋጆቹ ገልፀዋል፡፡
ገጣሚው በ2006 ዓ.ም “እየሄዱ መጠበቅ” እና በ2008 ዓ.ም “እንቅልፍና ሴት” የተሰኙ የግጥም መድበሎች ለአንባቢ ማድረሱ ይታወሳል፡፡
Monday, 03 April 2017 00:00
“አፍቄሜሌፅ” የግጥም ሲዲ ሰኞ ይመረቃል
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና