በወንጌል አሰ ‹‹ከዕንቅብ ስር›› በሚል ርዕስ የተፃፈው ታሪካዊ ልቦለድ መፅሐፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ ታሪኩ ባለፈው፣ ባለውና በመጨረሻ ዘመን ላይ ያተኮረ ነው ተብሏል፡፡ በሶስት ምዕራፎችና በ44 ንዑስ ምዕራፎች ተከፋፍሎ በ220 ገጾች የተቀነበበው መፅሀፉ፤ ለአገር ውስጥ በ75 ብር፣ለውጭ አገራት በ15 ዶላር ለገበያ ቀርቧል፡፡
በወንጌል አሰ ‹‹ከዕንቅብ ስር›› በሚል ርዕስ የተፃፈው ታሪካዊ ልቦለድ መፅሐፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ ታሪኩ ባለፈው፣ ባለውና በመጨረሻ ዘመን ላይ ያተኮረ ነው ተብሏል፡፡ በሶስት ምዕራፎችና በ44 ንዑስ ምዕራፎች ተከፋፍሎ በ220 ገጾች የተቀነበበው መፅሀፉ፤ ለአገር ውስጥ በ75 ብር፣ለውጭ አገራት በ15 ዶላር ለገበያ ቀርቧል፡፡