Saturday, 10 March 2012 11:57

ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ሁለተኛውን የባህል ባዛር አቀረበ

Written by  መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
Rate this item
(0 votes)

የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ያዘጋጀውን ሁለተኛውን የባህል አውደርዕይ ባለፈው ሳምንት ከማክሰኞ እስከ ሐሙስ አቀረበ፡፡ አራት ኪሎ ምኒሊክ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት በሚገኘው ሜዳ ላይ ለሦስት ቀን በተካሄደው አውደርእይ ከአዲስ አበባ እና ከሌሎች የሀገሪቱ ክልሎች የተውጣጡ ተሳታፊዎች የተለያዩ በእጅ የተሰሩ ቅርፃቅርፆች፣ የቆዳና የጨርቅ አልባሳት እና ሌሎች የየብሄረሰቡ መገለጫ ቁሳቁሶች ለእይታና ለገበያ ቀርበዋል፡፡ ይህ በዚህ እንዳለ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ ውስጥ ሰሞኑን በእደጥበብ ሥራዎች ዙሪያ አውደ ጥናት ተካሂዷል፡፡

Read 2666 times