በደመወዝ ጎሽሜ የተፃፈው “ሦስተኛው ኪዳን” መፅሐፍ ሐሙስ ምሽት እንደሚመረቅ ብስራት ፕሮሞሽን አስታወቀ፡፡ በመጪው ሐሙስ ከቀኑ 11 ሰዓት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ድህረምረቃ አዳራሽ ይመረቃል፤ መፅሐፉ፡፡ ደሞዝ ጎሽሜ በተለያዩ ጋዜጦችና መፅሔቶች ያቀርባቸው በነበሩ ፅሑፎች ይታወቃል፡፡
በደመወዝ ጎሽሜ የተፃፈው “ሦስተኛው ኪዳን” መፅሐፍ ሐሙስ ምሽት እንደሚመረቅ ብስራት ፕሮሞሽን አስታወቀ፡፡ በመጪው ሐሙስ ከቀኑ 11 ሰዓት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ድህረምረቃ አዳራሽ ይመረቃል፤ መፅሐፉ፡፡ ደሞዝ ጎሽሜ በተለያዩ ጋዜጦችና መፅሔቶች ያቀርባቸው በነበሩ ፅሑፎች ይታወቃል፡፡