Monday, 05 March 2012 13:38

“ሦስተኛው ኪዳን” ሐሙስ ይመረቃል

Written by  መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
Rate this item
(1 Vote)

በደመወዝ ጎሽሜ የተፃፈው “ሦስተኛው ኪዳን” መፅሐፍ ሐሙስ ምሽት እንደሚመረቅ ብስራት ፕሮሞሽን አስታወቀ፡፡ በመጪው ሐሙስ ከቀኑ 11 ሰዓት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ድህረምረቃ አዳራሽ ይመረቃል፤ መፅሐፉ፡፡ ደሞዝ ጎሽሜ በተለያዩ ጋዜጦችና መፅሔቶች ያቀርባቸው በነበሩ ፅሑፎች ይታወቃል፡፡

 

 

Read 1356 times Last modified on Monday, 05 March 2012 13:41