Print this page
Monday, 05 March 2012 13:33

በትርጉም የፍልስፍና መፃሕፍት ላይ ውይይት ይካሄዳል

Written by  መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
Rate this item
(0 votes)

የሚዩዚክ ሜይደይ ኢትዮጵያ የመፃሕፍት ንባብ እና የውይይት ክበብ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት በአምስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ ከውጭ ሀገር ቋንቋዎት ወደ አማርኛ በሚተረጎሙ የፍልስፍና መፃሕፍት ለአንባቢያን ምን ጠቀሜታ ይሰጣሉ በሚል ርእስ ጉዳይ ዙርያ ውይይት እንደሚካሄድ አስታወቀ፡፡

ለውይይቱ መነሻ የሚያቀርቡት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህር አቶ ተሻገር ሽፈራው ናቸው፡፡

 

 

 

Read 1063 times Last modified on Monday, 05 March 2012 13:37