Saturday, 13 February 2016 11:34

“የፍቅር ደረሰኝ” መፅሐፍ ዛሬ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(6 votes)

በደራሲ አቤል ወርቁ ደመቀ የተፃፈው “የፍቅር ደረሰኝ” የተሰኘ መፅሀፍ ዛሬ ከረፋዱ 3፡30 ላይ ፒያሳ በሚገኘው አዲስ ብድርና ቁጠባ አዳራሽ ይመረቃል፡፡ የዘመናችንን ፍቅር አጉልቶ ያሳያል የተባለው መፅሀፉ ታሪኮቹን መስሎ ሳይሆን ሆኖ እንደፃፋቸውና ገፀ ባህሪያቱን እንደቀረፃቸው ደራሲው በመግቢያው ጠቁሟል፡፡ በ140 ገፆች የተቀነበበው መፅሀፉ፤ በ40 ብር የሚሸጠው መፅሀፉ ዛሬ ደራሲያን ሀያሲያንና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በሚገኙበት ይመረቃል ተብሏል፡፡

Read 3264 times