Print this page
Saturday, 11 February 2012 09:21

ጋዜጠኛ ፅጌሬዳ ኃይሉ ትዘከራለች

Written by  መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
Rate this item
(0 votes)

በቅርቡ በድንገተኛ አደጋ ሕይወቷ ያለፈውን ጋዜጠኛና ደራሲ ፅጌሬዳ ኃይሉን በኪነጥበባዊ ዝግጅቶች እንደሚዘክር የኢትዮጵያ ሴት ደራስያን ማህበር አስታወቀ፡፡ ረቡዕ ከቀኑ 11 ሰዓት በፑሽኪን አዳራሽ ከእናት የማስታወቂያ ሥራዎች ድርጅት ጋር በመተባበርበሚቀርበው“ዝክረፅጌሬዳ”ዝግጅትይ መስፍን ሃብተማርያም፣ አለማየሁ ገላጋይና ኤፍሬም ስዩም ሥራዎቿን ያቀርባሉ ተብሏል፡፡

 

 

Read 1324 times Last modified on Saturday, 11 February 2012 09:24