በወጣት ቴዎድሮስ አበራ የተደረሰው “ሀገርህን ጥላት ልጄ እና ሌሎች ልቦለዳዊ ትረካዎች” ሰሞኑን ለንባብ በቅቷል፡፡ መጽሐፉ አራት ታሪካዊ ልቦለዶችን ያካተተ ሲሆን በሃገርና ፖለቲካ እንዲሁም ባለፈውና በመጪው ትውልድ ዙሪያ ይሞግታል ተብሏል፡፡ በ214 ገፆች የተመጠነው መጽሐፉ፤ በ50 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡
በወጣት ቴዎድሮስ አበራ የተደረሰው “ሀገርህን ጥላት ልጄ እና ሌሎች ልቦለዳዊ ትረካዎች” ሰሞኑን ለንባብ በቅቷል፡፡ መጽሐፉ አራት ታሪካዊ ልቦለዶችን ያካተተ ሲሆን በሃገርና ፖለቲካ እንዲሁም ባለፈውና በመጪው ትውልድ ዙሪያ ይሞግታል ተብሏል፡፡ በ214 ገፆች የተመጠነው መጽሐፉ፤ በ50 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡