Saturday, 03 October 2015 10:45

ሀገርህን ጥላት ልጄ” መጽሐፍ ለንባብ በቃ

Written by 
Rate this item
(2 votes)

በወጣት ቴዎድሮስ አበራ የተደረሰው “ሀገርህን ጥላት ልጄ እና ሌሎች ልቦለዳዊ ትረካዎች” ሰሞኑን ለንባብ በቅቷል፡፡ መጽሐፉ አራት ታሪካዊ ልቦለዶችን ያካተተ ሲሆን በሃገርና ፖለቲካ እንዲሁም ባለፈውና በመጪው ትውልድ ዙሪያ ይሞግታል ተብሏል፡፡ በ214 ገፆች የተመጠነው መጽሐፉ፤ በ50 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡

Read 1927 times