በፈቃዱ ሲሳይ የተፃፈው “ምፅኣተ ዓም-ሓራ… በአዲሶቹ ዓም-ሓሮች” የተሰኘ ፖለቲካዊ ልቦለድ መፅሃፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ በ269 ገፆች የተቀነበበው ልቦለዱ፤ ለአገር ውስጥ በ75 ብር፣ ለውጭ አገር በ25 ዶላር ይሸጣል፡፡
በፈቃዱ ሲሳይ የተፃፈው “ምፅኣተ ዓም-ሓራ… በአዲሶቹ ዓም-ሓሮች” የተሰኘ ፖለቲካዊ ልቦለድ መፅሃፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ በ269 ገፆች የተቀነበበው ልቦለዱ፤ ለአገር ውስጥ በ75 ብር፣ ለውጭ አገር በ25 ዶላር ይሸጣል፡፡