Print this page
Monday, 24 August 2015 09:59

“አንከር ወተት” ለገበያ ሊቀርብ ነው

Written by 
Rate this item
(6 votes)

በኒውዝላንድ እየተመረተ በአገራችን የሚቀነባበረውና ከ30 በላይ የንጥር ምግብ ይዘት አለው የተባለ የህፃናት የዱቄት ወተት ለገበያ ሊቀርብ ነው፡፡
በፋፋ ፋድስ እና በኒውዝላንድ ሞይሪ ከኦፕሬቲቭ ፎንቴራ የጋራ ትብብር ተመርቶ ለገበያ የሚቀርበው ይኸው የህፃናት የዱቄት ወተት የላቀ ጥራት ያላቸውና በስፈላጊ ንጥረ ምግቦች የዳበረ መሆኑንና ፕሮቲን፣ ካልሲየም ቫይታሚን ኤ እና ዲ፣ አይረንና ዚንክን ጨምሮ ከ30 በላይ የሆኑ ንጥረ ምግቦቹን የያዘ መሆኑን የኒውዝላንድ ሚልክ ኢትዮጵያ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ዚኮ ቃሲም ተናግረዋል፡፡
ምርቱ ከነሐሴ 16 እስከ ጳጉሜ 6/2007 ዓ.ም ድረስ በኤግዚቢሽን ማዕከል በሚካሄደው የአዲስ አመት ኤክስ9 ላይ በነፃ ለጐብኚዎች ይቀርባል፡፡

Read 5895 times
Administrator

Latest from Administrator