Saturday, 01 August 2015 14:42

“ዝምታሽ አስፈራኝ” እየተሸጠ ነው

Written by 
Rate this item
(4 votes)

በአክመል ሺፋ የተፃፉ ግጥሞች የተሰባሰቡበት “ዝምታሽ አስፈራኝ” የተሰኘ የግጥም መድበል እየተሸጠ ነው፡፡
መምህር አይቸህ ሰይድ በመጽሐፉ ጀርባ ላይ ባሳፈረው አስተያየት፤ “አክመል የሰራቸው የግጥም ሥራዎች አብዛኞቹ አጫጭር ቢሆኑም መልዕክታቸው ሰፋ ያለና ጥልቅ ስሜትን የሚገዙ ሆነው አግኝቻቸዋለሁ” ብሏል፡፡ በ110 ገፆች የተመጠነው መድበሉ፤ ዋጋው 35 ብር እንደሆነ ታውቋል፡፡

Read 2150 times