የአንጋፋው ሰዓሊ ለማ ጉያ እና የሴት ልጁ የሰዓሊ ነፃነት ለማ የስዕል ስራዎች በጋራ የሚቀርቡበት የስዕል ኤግዚቢሽን ዛሬ ከጠዋቱ 5 ሰዓት ጀምሮ ይከፈታል፡፡
የልጅና የአባት የስዕል ኤግዚቢሽኑ የሚከፈተውና ለእይታ የሚቀርበው በአዲስ አበባ በሚገኘው የኦሮሚያ የባህል አዳራሽ ሲሆን፤ ኤግዚቢሽኑን የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር አቶ አሚን አብዱልቃድር እንደሚከፍቱት ታውቋል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና