Print this page
Saturday, 20 June 2015 11:41

“በግጥም፣ ሙዚቃና ስዕል” ላይ ነገ ውይይት ይካሄዳል

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

“ግጥም ሙዚቃና ስዕል፤ ልዩነትና ተዛምዶ” በሚል ርዕስ በነገው ዕለት በብሔራዊ ቤተ መፅሐፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ አዳራሽ ከቀኑ 8 ሰዓት ተኩል ጀምሮ ውይይት እንደሚካሄድ ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ አስታወቀ፡፡
ለውይይት መነሻ ሃሳብ የሚያቀርበው ገጣሚ ኤፍሬም ስዩም ሲሆን በዝግጅቱ ላይ ገጣሚያን፣ ደራሲያን የሙዚቃ ባለሙያዎችና የጥበብ ቤተሰቦች እንደሚገኙ ተጠቁሟል፡፡
የውይይት ፕሮግራሙን ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ ከኢትዮጲስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር ያሰናዳው ሲሆን ከውይይቱ በተጨማሪ የመፃሕፍት ንባብ መርሃ ግብርም የዝግጅቱ አካል እንደሆነ ታውቋል፡፡

Read 1268 times
Administrator

Latest from Administrator