Saturday, 30 May 2015 12:38

“ካም ግሎባል ፒክቸርስ” ለስድስት ተዋንያን የክብር ሽልማት ሰጠ

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

 

 

 

ኢትዮጵያዊ ፊልሞችን የሚሰራው “ካም ግሎባል ፒክቸርስ” የተመሰረተበትን 20ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ባለፈው ረቡዕ ለስድስት እውቅ ተዋንያን የክብር ሽልማት ሰጠ፡፡ ተሸላሚዎቹ አርቲስት ኪሮስ ኃ/ሥላሴ፣ ሰለሞን ቦጋለ፣ ግሩም ኤርሚያስ፣ ማህደር አሰፋ፣ አማኑኤል ሀብታሙ እና የትናየት ታምራት ሲሆኑ ሁሉም ተዋናዮች ባለፉት ዓመታት ”ካም ግሎባል ፒክቸርስ” በሰራቸው ፊልሞች ላይ መተወናቸው ታውቋል፡፡ ድርጅቱ ከሰራቸው ፊልሞች መካከል “ስውሩ እስረኛ”፣ “በራሪ ልቦች”፣ “አማላዩ”፣ “ሼፉ” (ቁጥር 1 እና 2)፣ “ወደ ገደለው” እና “አማረኝ” ይገኙበታል፡፡

 

 

 

 

Read 3403 times