Saturday, 30 May 2015 12:35

“እስኪ ተጠየቁ” የግጥም መድበል ነገ ውይይት ይደረግበታል

Written by 
Rate this item
(4 votes)

“እስኪ ተጠየቁ” የተሰኘው የዮሐንስ አድማሱ የግጥም መድበል ነገ በ8 ሰዓት በብሄራዊ ቤተ መፃሕፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ አዳራሽ ውይይት ይደረግበታል፡፡ለውይይቱ መነሻ ሃሳብ የሚያቀርቡት አርክቴክትና ደራሲ ሚካኤል ሽፈራው እንደሆኑ ታውቋል፡፡ውይይቱን ያዘጋጁት እናት የማስታወቂያ ድርጅት፣ ጀርመን የባህል ማዕከልና ብሔራዊ ቤተ መዛግብትና ቤተ-መፃሕፍት ኤጀንሲ በጋራ ሲሆን የሥነፅሁፍ ቤተሰቦች በውይይቱ ላይ እንዲገኙ ጥሪ ቀርቦላቸዋል፡፡

 

Read 1757 times