Print this page
Saturday, 30 May 2015 12:33

“ሶሎዳ ቪአይፒ ሲኒማ” ተመርቆ ተከፈተ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

 

 

 

በዘመናዊ ቴክኖሎጂ፣ በምቹ ወንበሮችና ከውጭ አገራት በገቡ የተለያዩ መሳሪያዎች የተደራጀው “ሶሎዳ ቪአይፒ ሲኒማ” በከተማዋ እምብርት አራት ኪሎ፣ ዴንቨር ታዎር ላይ ከትላንት በስቲያ ተመርቆ ተከፈተ፡፡በቪአይፒ ደረጃ የታነፀው ሲኒማ ቤቱ፤ በአንድ ጊዜ ውስን የተመልካች ቁጥር እንደሚያስተናግድ ተገልጿል፡፡

ሲኒማ ቤቱ የተከፈተበትን ምክንያት ለአዲስ አድማስ በላከው መግለጫ ያብራራው ድርጅቱ፤ በሃገራችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሲኒማ ኢንዱስትሪ ላይ እየታየ ያለውን መነቃቃት ከግምት ውስጥ በማስገባትና የማህበረሰባችንን አፍቅሮተ ጥበብ በመገንዘብ መሆኑን አስታውቋል፡፡

 

 

 

 

 

Read 968 times
Administrator

Latest from Administrator