አላቲሞስ የፊልም ሰሪዎች ማህበር በፊልም ዘውጎች ላይ ውይይት ሊያደርግ ነው፡፡ በመጪው ሐሙስ በሩስያ ሳይንስና ባህል ማዕከል ፑሽኪን አዳራሽ የሚካሄደውን ውይይት የፊልም ደራሲና አዘጋጅ ቢኒያም ወርቁ ይመራዋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
አላቲሞስ የፊልም ሰሪዎች ማህበር በፊልም ዘውጎች ላይ ውይይት ሊያደርግ ነው፡፡ በመጪው ሐሙስ በሩስያ ሳይንስና ባህል ማዕከል ፑሽኪን አዳራሽ የሚካሄደውን ውይይት የፊልም ደራሲና አዘጋጅ ቢኒያም ወርቁ ይመራዋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡