የአንዲት ሴተኛ አዳሪ ኢትዮጵያዊትን የዕለት ማስታወሻ የሚተርከውና በአርታኢ ፍፁም ብርሃኔ የተዘጋጀው “ሮዛ ቁጥር ሁለት” መፅሃፍ ገበያ ላይ ዋለ፡፡
ነዋሪነቱ በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ከተማ የሆነው የመፅሃፉ አርታኢ የባለታሪኳን ዳያሪዎች አሰባስቦ ለህትመት ለማብቃት አንድ ዓመት እንደወሰደበት ግልጿል፡፡ በዚህ መፅሃፍ የመጀመሪያው ክፍል ከአንድ ዓመት በፊት የታተመ ሲሆን ከ45ሺ በላይ ሰዎች እንዳነበቡትና መፅሃፉን ወደ እንግሊዝኛ ቋንቋ ለመተርጎም በዝግጅት ላይ እንደሚገኙም ተገልጿል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና