Print this page
Monday, 29 December 2014 08:08

“አመሻሽ” የግጥም መድበል ለገባ ቀረበ

Written by 
Rate this item
(3 votes)

የገጣሚ የሺመቤት ካሳ “አመሻሽ” የግጥም መድበል ሰሞኑን በ25 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡
የግጥም መድበሉ 62 አጫጭርና ረጃጅም ግጥሞች የተካተቱበት ሲሆን ገጣሚዋ ማስታወሻነቱን ለቀደምት ደራሲያንና ለነገው ደራሲያን ማድረጓን አስታውቃለች፡፡

Read 3023 times
Administrator

Latest from Administrator