Saturday, 13 December 2014 11:19

“የአክፓስ ቀልዶችና ምፀቶች” ገበያ ላይ ዋለ

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(2 votes)

   በአማኑኤል ግርማ የተሰናዳውና የናይጄሪያዊውን ቀልደኛ የአክፓስ ቀልዶች የያዘው “የአክፓስ ቀልዶችና ምፀቶች” የተሰኘ መፅሀፍ ሰሞኑን ለገበያ ቀረበ፡፡ የቀልደኛውን 100 ያህል ቀልዶች ለአንባቢ በሚስማማ መልክ በመተርጐም ለአንባቢ ያደረሰው አማኑኤል ግርማ፤ በመፅሀፉ ላይ የተገለፀው ገፀ-ባህሪ ራሱ ቀልደኛው አክፓስ እንደሆነ በመግቢያው ላይ ጠቁሟል፡፡ በ113 ገፆች የተሰናዳው መፅሀፉ፤ በ30 ብር ከ35 ሳንቲም እየተሸጠ ነው፡፡

Read 1682 times