Saturday, 22 November 2014 12:38

የአብነት “አስታራቂ” በይፋ ተመረቀ

Written by 
Rate this item
(8 votes)

በቅርቡ ለገበያ የዋለው የዕውቁ ድምፃዊ አብነት አጎናፍር “አስታራቂ” የተሰኘ አልበም ከትላንት በስቲያ ዝነኛ አርቲስቶች፣ ተጋባዥ እንግዶች፣ የአርቲስቱ ወዳጆችና አድናቂዎች በተገኙበት ተመረቀ፡፡ የአብነት “አስታራቂ” ሦስተኛው አልበሙ ሲሆን 14 ዘፈኖች ተካተውበታል፡፡  

Read 3112 times